Ethiopian Film Festival: Ewir Amora Kelabi + Q&A
18 180 mins
Access your watchlist and rate films with your MyPicturehouse online account
Not a MyPicturehouse Member ?
Become a member
18 180 mins
Zekarias Tibebu Mesfin navigates the challenges of survival in Ethiopia after being orphaned at a young age.
As an internally displaced person and later a refugee, he bravely traverses the sweltering deserts of Sinai and the Sahara, confronting perilous situations along the way.
Zekarias’s story sheds light on the universal struggles faced by refugees worldwide, including poverty, unemployment, transnational border issues, and severe human rights abuses such as rape, torture, kidnapping, extortion, human trafficking, and mistreatment in prison.
This is a timeless tale of hope, courage, disappointment, and sorrow—ultimately celebrating the incredible resilience of the human spirit.
____
ዘካርያስ መስፍን ገና በለጋ እድሜው ወላጅ አልባ ከሆነ በኋላ ኢትዮጵያ ዉስጥ ለመኖር የሚያጋጥሙትን ፈተናዎችን ለመወጣት ሲሞክር የሚያሳይ ታሪክ ነው። በሀገር ውስጥ የኔ የሚለው ቤት የሌለው በኋላም ስደተኛ በመሆን በመንገድ ላይ የሚያጋጥሙትን አደገኛ ሁኔታዎችን በመጋፈጥ የሲናይ እና የሰሃራ በረሃዎችን በጀግንነት አቋርጧል። የዘካርያስ ታሪክ በዓለም ዙሪያ ያሉ ስደተኞች የሚያጋጥሟቸውን ሁለንተናዊ ትግሎች ማለትም ድህነትን፣ ሥራ አጥነት፣ ድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮችን እንደ አስገድዶ መድፈር፣ ስቃይ፣ አፈና፣ ምዝበራ፣ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውር እና በእስር ቤት ውስጥ የሚደርስባቸውን እንግልት የመሳሰሉ ከባድ የሰብአዊ መብት ረገጣዎችን ያሳያል። ይህ ፊልም የሰው ልጅ ምን ያህል ጊዜ በማይሽረው ተስፋ፣ ድፍረት፣ ብስጭት እና ሀዘን ዉስጥ ሆኖ በጽናት ማለፍ እንደሚችል ማሳያ ነው።
Welcome to your MyPicturehouse login area. If you have not logged in before please activate your card.Sign in to access your Membership information: